Skip Navigation Links    
     





 

 
ወደ ውጭ ከተላከ የቁም እንስሳትና የስጋ ምርት ከ124 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

Wednesday, July 28, 2010

 
     
   

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21 2002 (ሬዲዮ ፋና) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከተላከ የቁም እንስሳትና የስጋ ምርት ከ124 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ።

 

          የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አማከለ ይማም ለዋልታ እንደተናገሩት ገቢው የተገኘው 317 ሺህ የቁም እንስሳትንና 34 ሺ ቶን የስጋ ምርት ለገበያ በማቅረብ ነው።

 

          ገቢውም ይገኛል ተብሎ ከነበረው እቅድ የ7 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር ብልጫ አለው ።

 

          በቀጣይም ምርቶቹ የሚላኩባቸውን ሃገራት ቁጥር ከፍ በማድረግ ገቢውን ይበልጥ ለማሳደግ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።

 

 
     
 
Other Stories

የምንዛሬ ተመን ማስተካከያው የተጀመረውን ዕድገት ለማስቀጠል ይረዳል ተባለ

የመረጃ ነጻነት ህግ አገራዊ ተፈጻሚነት እንዲኖረው ነጻ በሆነ መልኩ መፈጸም ይኖርበታል ተባለ

የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጡ የወጪ ንግድን ለማጠናከር ይረዳል --- የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት

አዲሱ የከፍተኛ ትምህርት መመሪያ ጥራትን ለማረጋገጥ የተቀረፀ መሆኑ ተጠቆመ

የታዳሽ ኃይል ዘርፍ ጥቅምን ለማረጋገጥ ፕሮጀክት ተዘጋጀ

ኮርፖሬሽኑ ሰሞኑን "አደገኛ የሞባይል ፍሪኩዌንሲ በጤና ላይ አደጋ ያደርሳል" ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን አስታወቀ

ለህጻናት የፓርላማ አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነው

አምስት ዩኒቨርሲቲዎች፣ የምርምር ተቋማትና ኢንዱስትሪዎች የኢትዮጵያ የላቦራቶሪ ማህበርን ሊመሰርቱ ነው

ያልተመዘገቡ የበጎ አድራጎት ደርጅቶችና ማህበራት የያዟቸውን ንብረቶች እንዲያስረክቡ ሊደረግ ነው

በፌዴራሊዝም ስርዓት ዙሪያ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ ነው